የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ፦ የኢትዮጵያ የምድብ J መንገድና ትኩረት የሚሹ ፍልሚያዎች
የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ፦ የኢትዮጵያ የምድብ J መንገድና ትኩረት የሚሹ ፍልሚያዎች ካፍ ሜይ 19፣ 2026 እ.ኤ.አ. ባደረገው ድልድል ኢትዮጵያን ከሴኔጋል፣ ሞዛምቢክና ሱዳን ጋር በምድብ J አገናኝቷል። ዋልያዎቹ ወደ ምድብ ደረጃው የደረሱት ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔን በድምር 4-0 ካሸነፉ በኋላ ነው። በዋናው የማጣሪያ ዙር 48 ቡድኖች በ12 ምድቦች ተከፍለዋል። እያንዳንዱContinue Reading












